የጋዜጠኛ አማኑኤል በረከት ሥርዓተ-ቀብር፣ DW Amharic May 31, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በመጀመሪያ መምህር ነበረ፤ በኋላ የረጅም ዘመን የራዲዮ ጋዜጠኛ! ድሮ በብሥራተ ወንጌል ራዲዮ ጣቢያ ዓለምን እንይ! የሚል ተወዳጅ ዝግጅት ነበረው።