የኢትዮጵያ እና የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ውይይት

የኢትዮጵያ እና የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በአባይ ተፋሰስ የግድብ ግንባታ ላይ ከትናንት ጀምረው ሲወያዩ ከቆዩ በኋላ ዛሬ የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።