ዓባይ: የግብጽ እና የኢትዮጵያ ንትርክ
የዩጋንዳ ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ኢትዮጵያ ለኤሌክትሪክ አገልግሎት በጥቁር ዓባይ ላይ ከምትሠራው ግድብ አኳያ ከግብፅ በኩል የተሰነዘሩ አስተያየቶች ያስቆጡአቸው መሆኑን በሰጡት መግለጫ ላይ አስታወቁ ።
የዩጋንዳ ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ኢትዮጵያ ለኤሌክትሪክ አገልግሎት በጥቁር ዓባይ ላይ ከምትሠራው ግድብ አኳያ ከግብፅ በኩል የተሰነዘሩ አስተያየቶች ያስቆጡአቸው መሆኑን በሰጡት መግለጫ ላይ አስታወቁ ።