የኦብነግና እና የወያኔ ውዝግብ

የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር በምህፃሩ ኦብነግ ከሁለት ሳምንት በፊት ኦጋዴን ውስጥ መታገታቸው የተነገረውን ሁለት የዓለም ምግብ ድርጅት ሰራተኞች ማግኘቱን አስታወቀ ።