ለአካለ መጠን ያልደረሱ ሠራተኞች፣

ዛሬ በመላው ዓለም ፣ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆች በከባድ ሥራ እንዳይማቅቁ የሚከልክለው ደንብ የሚታሰብበት ዕለት ነው። በዓለም ዙሪያ በ 10 ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ልጆች፤ በቤት ሠራተኝነት ፤ የባርነት ቀንበር ተጭኖባቸው እንደሚማቅቁ፣ የተባበሩት መንግሥታት