የማንዴላ ጤናና አስተዋፅኦ
የቀድሞዉ የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዝደንት እና የፀረ አፓርታይድ ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ሃኪም ቤት ከገቡ አምስተኛ ቀናቸዉን ይዘዋል። የሕመማቸዉ ይዞታ ቀደም ሲል ከነበረዉ ጠንከር ማለቱ ቢነገርም እስካሁን በተረጋጋ ሁኔታ እንደሚገኙ የደቡብ አፍሪቃ ባለስልጣናት እየገለፁ ነዉ።
የቀድሞዉ የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዝደንት እና የፀረ አፓርታይድ ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ሃኪም ቤት ከገቡ አምስተኛ ቀናቸዉን ይዘዋል። የሕመማቸዉ ይዞታ ቀደም ሲል ከነበረዉ ጠንከር ማለቱ ቢነገርም እስካሁን በተረጋጋ ሁኔታ እንደሚገኙ የደቡብ አፍሪቃ ባለስልጣናት እየገለፁ ነዉ።