ተከዜ ማመንጨት ካለበት ኃይል አንድ ሦስተኛውን እያመነጨ አይደለም

የተከዜ የኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ከማመንጨት አቅሙ አንድ ሦስተኛ የሚሆነውን ኃይል እያቀረበ እንዳልሆነ ተገለጸ፡፡