የማሊ ቀዉስ እና የተኩስ አቁም ንግግር
የማሊ መንግሥትና፤ በአገሪቱ የሚገኙት የቱዋሪግ ዓማጺያን የተኩስ አቁም ድርድር ጀመሩ። ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ቅዳሜ የጀመረዉ ይህ ንግግር፤ በአገሪቱ በሚቀጥለዉ ወር ከሚካሄደዉ ብሄራዊ ምርጫ በፊት በሰሜናዊ ማሊ የሚታየዉን ዉዝግብ ለመፍታት እንደሆነ ታዉቋል።
የማሊ መንግሥትና፤ በአገሪቱ የሚገኙት የቱዋሪግ ዓማጺያን የተኩስ አቁም ድርድር ጀመሩ። ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ቅዳሜ የጀመረዉ ይህ ንግግር፤ በአገሪቱ በሚቀጥለዉ ወር ከሚካሄደዉ ብሄራዊ ምርጫ በፊት በሰሜናዊ ማሊ የሚታየዉን ዉዝግብ ለመፍታት እንደሆነ ታዉቋል።