የፖሊዮ ክትባት በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ የስደተኞች ሠፈሮችና አካባቢያቸው ማክሰኞ፣ ግንቦት 27 ይጀመራል
ደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው የዶሎ ኦዶ የስደተኞች መጠለያ ሠፈርና በአካባቢው ባሉ ወረዳዎች ከነገ ግንቦት 27 / 2005 ዓ.ም ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡
ደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው የዶሎ ኦዶ የስደተኞች መጠለያ ሠፈርና በአካባቢው ባሉ ወረዳዎች ከነገ ግንቦት 27 / 2005 ዓ.ም ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡