የፓልቶክ ኋይል ሚዛን ተናጋ ፤ የጥገናዊ ለውጥ ተስፋ አንሰራራ
ያሬድ አይቼህ
የፓልቶክ ክፍሎች የኋይል ሚዛን በዚህ ወር (ሜይ) ድብልቅልቁ ወቷል። ላለፉት 7 ዓመታት የበላይ ሆኖ ይመራ የነበረው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች መወያያ መድረክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ጠንዝቷል። የቃሌ ክፍል ግን ከሰኞ እስከ አርብ ሞልቶ መግቢያ አጥቼ ከክፍሉ ደጅ ቆሜ ስንቆራጠጥ ሰንብቻለሁ። የሚያስደንቀው ግን የሲቪሊቲ ምጥቀት ነው።