ኢትዮጵያ፤ የባለሥልጣናት መሻርና ምክንያቱ
አቶ ሐይለማርያም ደሳለኝ የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ሥልጣን ባለፈዉ መስከረም ከያዙ ወዲሕ ሚንስትሮች ከሥልጣን ሲወገዱ አቶ ሐይሉ ሁለተኛዉ ናቸዉ።።አቶ መላኩን ጨምሮ ባንድ ጊዜ በርካታ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከሥልጣን ሲወገዱ ወይም ሲከሰሱ ደግሞ የሰሞኑ የመጀመሪያዉ ነዉ።
አቶ ሐይለማርያም ደሳለኝ የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ሥልጣን ባለፈዉ መስከረም ከያዙ ወዲሕ ሚንስትሮች ከሥልጣን ሲወገዱ አቶ ሐይሉ ሁለተኛዉ ናቸዉ።።አቶ መላኩን ጨምሮ ባንድ ጊዜ በርካታ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከሥልጣን ሲወገዱ ወይም ሲከሰሱ ደግሞ የሰሞኑ የመጀመሪያዉ ነዉ።