የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ስለሶማሊያው ጦር ለፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ማብራሪያ ሰጡ

ኢትዮጵያ ሶማሊያ ውስጥ ያሏትን ወታደሮቿን በማውጣት ኃላፊነቷን አታሣንስም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም አስታወቁ፡፡