የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ይዞታ በብሪታንያ ፓርላማ

በብሪታንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ለንደን ውስጥ ከሀገሪቱ ፓርላማ ፊት-ለፊት ተሰልፈው፣ የብሪታንያ መንግሥት፣ በኢትዮጵያ ያለውን የሰብአዊ መብት ይዞታ እንዲያጤንበት ጠይቃዋል።