የብሩንዲ የመገናኛ ዘዴ ረቂቅ ሕግና ተቃዉሞዉ

ለፕሬዝዳት ፔሪ ንኩሩንዚዛ መንግሥት ግን ነባሩ ሕግ ነፃ መገናኛ ዘዴና ጋዜጠኞችን ለመቆጣጠር «የልብ አድርስ» አይነት አልሆነም።ያ-ሕግ፥ በመንግሥት መግለጫ እንዲሻሻል፥ በጋዜጠኞቹና በጋዜጠኞች መብት ተሟጋቾቹ አይን እንዲጠናከር፥ መወሰኑ ነዉ ያዲሱ ተቃዉሞ ምክንያት