የኢትዮጵያውያን ስደትና መፍትሔዎቹ
ለተሻለ ህይወት አገር ጥለው ወጥተው፣ እንደ እቃ በደላሎች የሚሸጡ፣ ገንዘብ ካላመጣችሁ እየተባሉ የሰውነት አካላቶቻቸው ላይ ጉዳት የሚደርስባቸው፣ የግድያ ዛቻ የሚሰነዘርባቸው ብሎም የሚገደሉት ቁጥር ቀላል አይደለም ። ህገ ወጥ እየተባሉ በባዕድ አገር እስር ቤቶች የሚሰቃዩትም እንዲሁ በርካታ ናቸው ።
ለተሻለ ህይወት አገር ጥለው ወጥተው፣ እንደ እቃ በደላሎች የሚሸጡ፣ ገንዘብ ካላመጣችሁ እየተባሉ የሰውነት አካላቶቻቸው ላይ ጉዳት የሚደርስባቸው፣ የግድያ ዛቻ የሚሰነዘርባቸው ብሎም የሚገደሉት ቁጥር ቀላል አይደለም ። ህገ ወጥ እየተባሉ በባዕድ አገር እስር ቤቶች የሚሰቃዩትም እንዲሁ በርካታ ናቸው ።