የየመን ፕሬዝዳት ያደረጉት ሹም ሽር
ፕሬዝዳቱ ሐዲ ሪፐብሊካን ጋርድ የተሰኘዉን ጠንካራ ክፍለ-ጦር የሚያዙትን የሳሌሕን ልጅ ጄኔራል አሕመድ ዓሊ ሳሌሕን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የየመን አምባሳደር፥ የቀድሞዉን ፕሬዝዳት ሁለት የቅርብ ዘመዶችን ደግሞ በኢትዮጵያና በጀርመን የየመን ኤምባሲ ወታደራዊ አታሼ አድርገዉ ከአጠገባቸዉ አርቀዋቸዋል
ፕሬዝዳቱ ሐዲ ሪፐብሊካን ጋርድ የተሰኘዉን ጠንካራ ክፍለ-ጦር የሚያዙትን የሳሌሕን ልጅ ጄኔራል አሕመድ ዓሊ ሳሌሕን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የየመን አምባሳደር፥ የቀድሞዉን ፕሬዝዳት ሁለት የቅርብ ዘመዶችን ደግሞ በኢትዮጵያና በጀርመን የየመን ኤምባሲ ወታደራዊ አታሼ አድርገዉ ከአጠገባቸዉ አርቀዋቸዋል