የማሺ ዞን ተፈናቃዮች ሮሮና የክልሉፕሬዝዳንት መልስ

ተፈናቃዮቹ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ቤት ንብረታቸው ጥለው እንዲወጡ በመደረጉ ወደ አካባቢው ተመልሰው ወደፊት ኑሮአቸውን እንዴት መምራ እንደሚችሉ ግራ መጋባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።