ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ፍራንሲስኩስ ከቫቲካን
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ፍራንሲስኩስ ከቫቲካን ባስተላለፉት የትንሣዔ በዓል የመጀመሪያ መልዕክታቸው በዓለም ላይ ሠላምን ለማስፈን የበለጠ ጥረት እንዲደረግ አሳሰቡ። በቫቲካኑ ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ በተካሄደው መንፈሣዊ ስነ ስርዓት ላይ 250 ሺህ ግድም ምዕመናን ተገኝተዋል።
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ፍራንሲስኩስ ከቫቲካን ባስተላለፉት የትንሣዔ በዓል የመጀመሪያ መልዕክታቸው በዓለም ላይ ሠላምን ለማስፈን የበለጠ ጥረት እንዲደረግ አሳሰቡ። በቫቲካኑ ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ በተካሄደው መንፈሣዊ ስነ ስርዓት ላይ 250 ሺህ ግድም ምዕመናን ተገኝተዋል።