ዉይይት፤ የኢሕአዴግ ዉሳኔና የኢትዮጵያ እዉነታ
ገዢዉ ፓርቲ የነደፈዉ የአምሥት ዓመት የልማት መርሐ-ግብር በተያዘለት ጊዜ ተግባራዊ መሆኑ በሚያጠያይቅበት፥ የኢትዮጵያ መንግሥት በሰብአዊ መብት ረገጣ ከፍተኛ ወቀሳ በሚሰነዘርበት ወቅት የተካሔደዉ ጉባኤ ያሳለፋቸዉ ዉሳኔዎች ይዘትና ገቢራዊነት ሌላ ጥያቄ ማስነሳታቸዉ አልቀረም።
ገዢዉ ፓርቲ የነደፈዉ የአምሥት ዓመት የልማት መርሐ-ግብር በተያዘለት ጊዜ ተግባራዊ መሆኑ በሚያጠያይቅበት፥ የኢትዮጵያ መንግሥት በሰብአዊ መብት ረገጣ ከፍተኛ ወቀሳ በሚሰነዘርበት ወቅት የተካሔደዉ ጉባኤ ያሳለፋቸዉ ዉሳኔዎች ይዘትና ገቢራዊነት ሌላ ጥያቄ ማስነሳታቸዉ አልቀረም።