የአፍሪቃ ሀገራት እና የግብርናው ዘርፍ ግምገማ

የአፍሪቃ ህብረት አባል ሀገራት በግብርናው ዘርፋቸው ላይ የተቀመጠውን የምዕተ ዓመቱን የልማት ግብ ለማሳካት ስለሚቻልበት ጉዳይ ለመምከር የሶስት ቀናት ጉባዔ ጀምረዋል።