ማዕ/አፍሪቃ ሪፓብሊክና የአፍሪቃ ኅብረት
ማዕከላዊት አፍሪቃ ሪፓብሊክ ውስጥ ፣ በሳምንቱ ማለቂያ ላይ የአማጽያኑ « ሴሌካ» ጥምረት፤ ከ 2 ወራት የሰላም ውል ወዲህ፤ 13 የደቡብ አፍሪቃ ወታደሮች ጭምር በተገደሉበት ቀልጣፋ የማጥቃት እርምጃ ፣ ሥልጣን ከፕሬዚዳንት ፍራንሷ ቦዚዜ መንጠቃቸው የሚታወስ ነው።
ማዕከላዊት አፍሪቃ ሪፓብሊክ ውስጥ ፣ በሳምንቱ ማለቂያ ላይ የአማጽያኑ « ሴሌካ» ጥምረት፤ ከ 2 ወራት የሰላም ውል ወዲህ፤ 13 የደቡብ አፍሪቃ ወታደሮች ጭምር በተገደሉበት ቀልጣፋ የማጥቃት እርምጃ ፣ ሥልጣን ከፕሬዚዳንት ፍራንሷ ቦዚዜ መንጠቃቸው የሚታወስ ነው።