የእድገትና ለዉጥ እቅድ
እንደ ርእሱ ዐቢይነት ፤ እንዲፈጸም የሚጠበቀው ትግባርም በከፍተኛ ደረጃ የሚተኮርበት ጉዳይ ሊሆን እንደሚገባ ከውጥኑ ሳይታለምበት እንዳልቀረ ይታሰባል። ኢትዮጵያ ፤ የሁለንተናዊ ዕድገትና ለውጥ ተምሳሌት እንድትሆን መመኘት በጎ ነገር ነው። በአቅድ መሠረት መፈጸም ፣ማከናወን መቻሉ ደግሞ ሌላ ጉዳይ ነው።
እንደ ርእሱ ዐቢይነት ፤ እንዲፈጸም የሚጠበቀው ትግባርም በከፍተኛ ደረጃ የሚተኮርበት ጉዳይ ሊሆን እንደሚገባ ከውጥኑ ሳይታለምበት እንዳልቀረ ይታሰባል። ኢትዮጵያ ፤ የሁለንተናዊ ዕድገትና ለውጥ ተምሳሌት እንድትሆን መመኘት በጎ ነገር ነው። በአቅድ መሠረት መፈጸም ፣ማከናወን መቻሉ ደግሞ ሌላ ጉዳይ ነው።