የቦስኮ ንታጋንዳ እጅ መስጠት
የዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ ዓማፅያን ቡድን መሪ ቦስኮ ንታንጋንዳ በቡድናቸው ውስጥ በተፈጠረው የሥልጣን ሽኩቻ ምክንያት ባለፈው ሰኞ ርዋንዳ በሚገኘው የዩኤስ አሜሪካ ኤምባሲ ተገን ጠየቁ። ዩኤስ አሜሪካ በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት የሚፈለጉትን ዓማፅያን ቡድን መሪ ለፍርድ ቤቱ ለማስረከብ ዝግጅት ጀምሮዋል።
የዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ ዓማፅያን ቡድን መሪ ቦስኮ ንታንጋንዳ በቡድናቸው ውስጥ በተፈጠረው የሥልጣን ሽኩቻ ምክንያት ባለፈው ሰኞ ርዋንዳ በሚገኘው የዩኤስ አሜሪካ ኤምባሲ ተገን ጠየቁ። ዩኤስ አሜሪካ በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት የሚፈለጉትን ዓማፅያን ቡድን መሪ ለፍርድ ቤቱ ለማስረከብ ዝግጅት ጀምሮዋል።