የኢሕአዴግና የአባል ድርጅቶቹ ጉባዔዎች

አባላቱንና ተጋባዦችን ጨምሮ 2500 ተሣታፊዎች ይገኙበታል የተባለው የኢሕአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ ከመጋቢት 14 / 2005 ዓ.ም ጀምሮ በባሕርዳር ከተማ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡