የግላዉኮማ ሳምንት

በኢትዮጵያ የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ስለግላዉኮማ የዓይን ህመም ዕዉቀት የማስጨበጫ ትምህርት በያዝነዉ ሳምንት እየተሰጠ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።