ኤርትራዊዉ ጋዜጠኛና የአፍሪቃ ኅብረት

የስዊድን ዜጋ የሆነዉ ትዉልደ ኤርትራዊዉ ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሐቅ ጉዳይ በአፍሪቃ ኮሚሽን የህዝቦች የሰብዓዊ መብት አስከባሪ በኩል የሚጠና መሆኑ ተገለፀ።