የግራዚያኒ የተቃዉሞ ሰልፍና እስራት

ለፋሽስቱ የጦር ወንጀለኛ ለማርሻል ግራዚያኒ ክብር መሰጠት የአባቶቻችንን መስዋዕትነት ማራከስ ነዉ በሚል መሪ ሃሳብ ትናንት አዲስ አበባ ላይ የተቃዉሞ ሰልፍ ለማካሄድ ስድስት ኪሎ ከተሰበሰቡት መካከል ፖሊስ ማሰሩን ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር የላከል ዘገባ ያስረዳል።