ኢትዮጵያ፣ የመሬት ኪራይና ይዞታ፣ ዓለምአቀፍ ድምፆች

ኢትዮጵያ ውስጥ መሬት ተከራይተው በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሠማሩ የሕንድ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ምጣኔ ኃብት እና በማኅበራዊ ሕይወት ውስጥ ያላቸውን ሚና የፈተሸ መድረክ ሕንድ ዋና ከተማ ኒው ደልሂ ላይ ከጥር 28 እስከ 30 / 2005 ዓ.ም ለሦስት ቀናት ተካሂዷል፡፡