ዳግ የኢትዮጵያን እርምጃዎች እንደሚያደንቅ ሊቀመንበሩ አስታወቁ

የኢትዮጵያ መንግሥት ሕዝቡን ከድህነት ለማውጣት እያደረገ ያለውን ጥረት እንደሚያደንቁ በምኅፃር ዳግ ተብሎ የሚታወቀው የለጋሾች የልማት አጋርነት ቡድን የኢትዮጵያው ጥምረት ተባባሪ ሊቀመንበር ጊርት ገት አስታውቀዋል፡፡