ዳግ የኢትዮጵያን እርምጃዎች እንደሚያደንቅ ሊቀመንበሩ አስታወቁ
የኢትዮጵያ መንግሥት ሕዝቡን ከድህነት ለማውጣት እያደረገ ያለውን ጥረት እንደሚያደንቁ በምኅፃር ዳግ ተብሎ የሚታወቀው የለጋሾች የልማት አጋርነት ቡድን የኢትዮጵያው ጥምረት ተባባሪ ሊቀመንበር ጊርት ገት አስታውቀዋል፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት ሕዝቡን ከድህነት ለማውጣት እያደረገ ያለውን ጥረት እንደሚያደንቁ በምኅፃር ዳግ ተብሎ የሚታወቀው የለጋሾች የልማት አጋርነት ቡድን የኢትዮጵያው ጥምረት ተባባሪ ሊቀመንበር ጊርት ገት አስታውቀዋል፡፡