አሜሪካዊው የሃይማኖት ነፃነት ቡድን በኢትዮጵያ

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሽን ካለፈው ታኅሳስ 6 እስከ 10 የሃይማኖት ነፃነትን ሁኔታ ለመገምገም በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርጎ የጉብኝቱን ውጤት የያዘ ዘገባ ይፋ አድርጓል።