ሱዳናውያኑ የርዳታ ጠባቂዎች ሁኔታ

የተመድ እአአ በ 2013 ዓም ለሱዳን ስለሚሰጠው የርዳታ እና የበጀት ዕቅድ ሰሞኑን ተወያይቶዋል። ድርጅቱ ይህን ያስታወቀው ለጋሽ ሀገራት እና የመንግሥት ባለሥልጣናት ምን ያህል የሱዳን ዜጎች ርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው በሱዳን መዲና ካርቱም ከተወያዩ በኋላ ነው።