ፔተር ሊምቡርግ የወደፊቱ የዶይቸቬለ አስተዳዳሪ

ፔተር ሊምቡርግ የወደፊቱ የዶይቸ ቬለ ዋና ስራ አስኪያጅ ሆነው ዛሬ ተመረጡ ። የዶይቸ ቬለ የመገናኛ ብዙሃን ስርጭት ቦርድ ሊቀመንበር ቫለንቲን ሽሚት ሊምቡርግ መመረጣቸውን በርሊን ውስጥ ከተካሄደ ስብሰባ በኋላ አስታውቀዋል ።