ኮንጎና የሰላሙ ስምምት ይዞታ፣

ከጥቂት ሳምንታት በፊት፣ 11 የአፍሪቃ መንግሥታት፣ የኪንሻሳ ጭምር፤ አዲስ አበባ ውስጥ ለኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ ሰላም የሚበጅ ውል መፈራረማቸው የሚታወስ ነው። ሁሉም በጋራ ፣ ለኮንጎ ሰላምና ጸጥታ እንዲሠፍን አጥብቀው ሲሹ ፣