ቤርጎልዮ አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት

ርዕሰነ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ከአውሮፓ ክፍለ አለም ውጭ የተመረጡ የመጀመሪያው የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳትና የመጀመሪያው የኢየሱሳውያን ማህበር አባል ናቸው ።