በእስራኤል የሚገኙ ስደተኞች እጣ ፈንታ
የእስራኤል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህገወጥ ስደተኞች ካለፍርድ ለሶስት ዓመታት እንዲታሠሩ መንግስት ያወጣዉን ህግ በመቃወም ላቀረቡት አቤቱታ እስከ ሚያዝያ 22ቀን 2005 ድረስ ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቀ። በዚህ ህግ መሠረት ከታሠሩት አብዛኞቹ ኤርትራዉያንና ሱዳናዉያን ስደተኞች ናቸዉ።
የእስራኤል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህገወጥ ስደተኞች ካለፍርድ ለሶስት ዓመታት እንዲታሠሩ መንግስት ያወጣዉን ህግ በመቃወም ላቀረቡት አቤቱታ እስከ ሚያዝያ 22ቀን 2005 ድረስ ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቀ። በዚህ ህግ መሠረት ከታሠሩት አብዛኞቹ ኤርትራዉያንና ሱዳናዉያን ስደተኞች ናቸዉ።