የዕድገትና የለውጥ ዕቅድ ግምገማ

በኢትዮጵያ የዕድገትና ለውጥ (ትራንስፎርሜሽን) ዕቅድ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ግማሽ ጊዜው የተጠናቀቀ ሲሆን፤ የአፈፃፀም ሂደቱን የተመለከተ ግምገማ ባለፈው ሳምንት ቀርቦ ነበር። መንግስት የኢትዮጵያ የእድገትና የለውጥ ዕቅድ አፈፃፀም ውጤታማ ነው ሲል አስታውቀዋል። በዋና ዋና ዘርፎች ግን ከዕቅድ በታች የሆነ ውጤት መዝገቡም በስብሰባው ገልጿል።