የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጥሪ!
“ክርስቲያኑ ወገናችን፣ …ተሰለፍ ከጎናችን!”
ሰሎሞን ተሰማ ጂ.
እነዚህ ጎሰኛ የሳዑዲ ወገኖች/ቅጥረኞች በጫሩት እሳት ነው-ዛሬ በርካታ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በማዕከላዊና በቃሊቲ እስር ቤቶች የሚማቅቁት። እነዚህ ዋሀቢስቶች በጎነጎኑት ከንቱ ደባ ነው፣ ዛሬ የእስልምና ተከታዮች የገዛ መጅሊሳቸውን በመስኪዶቻቸው እንዳይመርጡ የተደረጉት። ያሳዝናል። …
“ክርስቲያኑ ወገናችን፣ …ተሰለፍ ከጎናችን!”
ሰሎሞን ተሰማ ጂ.
እነዚህ ጎሰኛ የሳዑዲ ወገኖች/ቅጥረኞች በጫሩት እሳት ነው-ዛሬ በርካታ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በማዕከላዊና በቃሊቲ እስር ቤቶች የሚማቅቁት። እነዚህ ዋሀቢስቶች በጎነጎኑት ከንቱ ደባ ነው፣ ዛሬ የእስልምና ተከታዮች የገዛ መጅሊሳቸውን በመስኪዶቻቸው እንዳይመርጡ የተደረጉት። ያሳዝናል። …