የኬንያ ምርጫና የዉጤቱ አንድምታ
ኬንያዉያን ትናንት በተካሄደዉ አጠቃላይ ምርጫ ከተገመተዉ በላይ በመዉጣት ድምፃቸዉን ሰጥተዋል። የምርጫዉን ሂደት ከቅርበት የሚከታተሉ ወገኖች እንደሚሉትም ህዝቡ ያለፈዉን ከምርጫ በኋላ የታየ አመፅና ግጭት እንዳይደገም የሰጋ ይመስላል።
ኬንያዉያን ትናንት በተካሄደዉ አጠቃላይ ምርጫ ከተገመተዉ በላይ በመዉጣት ድምፃቸዉን ሰጥተዋል። የምርጫዉን ሂደት ከቅርበት የሚከታተሉ ወገኖች እንደሚሉትም ህዝቡ ያለፈዉን ከምርጫ በኋላ የታየ አመፅና ግጭት እንዳይደገም የሰጋ ይመስላል።