የኬንያ ምርጫና የዉጤቱ አንድምታ

ኬንያዉያን ትናንት በተካሄደዉ አጠቃላይ ምርጫ ከተገመተዉ በላይ በመዉጣት ድምፃቸዉን ሰጥተዋል። የምርጫዉን ሂደት ከቅርበት የሚከታተሉ ወገኖች እንደሚሉትም ህዝቡ ያለፈዉን ከምርጫ በኋላ የታየ አመፅና ግጭት እንዳይደገም የሰጋ ይመስላል።