ባለፈዉ ዓርብ የታሠሩት ሙስሊሞች ጉዳይ

የታሳራዊዎቹ ቤተ-ሠቦች እና የአይን ምሥክሮች እንዳስታወቁት ፖሊስ በተለይ ከአንዋር መስጊድ አካባቢ እየለቀመ ካሠራቸዉ ወጣቶች መሐል ከአሥር የሚበልጡት ሴቶች ናቸዉ።