የእህል ምርት እና የእህል ዋጋ ይዞታ

በዚህ ዓመት በብሔራዊ ደረጃ ምርት ላይ ባጠቃላይ መሻሻል መመዝገቡን አንዳንድ የወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ምርቱ በተለይ ትርፍ በማምረት በሚታወቀው በምዕራባዊው የሀገሪቱ አካባቢ ጥሩ እንደሆነ፡ እስከ አምስት ከመቶ ጭማሪ እንዳሳየ ነው የሚነገረው።