የስዑዲ ማስጠንቀቂያና የኢትዮጵያ ምላሽ

ሰሞኑን አንድ ከፍተኛ የሳውዲ አረቢያ ባለስልጣን ኢትዮጵያ በአባይ ግድብ የተነሳ በግብጽና በሱዳን የአባይ ወንዝ አጠቃቀም መብት ላይ አደጋ እየጣለች ነው ማለታቸውን ሱዳን ትሪብዩን የተሰኘው ድረ ገጽ ዘግቧል። ባለስልጣኑ የተናገሩት የሳውዲ አረቢያ መንግስት