የሱዳን ድንበር ላይ ግጭት
በሱዳን የድንበር ግዛት ብሉ ናይል ዉጊያ ተጠናክሮ መቀጠሉን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ምንጮች ኤል ኩርሙክ የተሰኘችዉን ከተማ ለመያዝ ሰሞኑን በመንግስት ኃይሎችና በአማፅያን መካከል ጠንካራ ዉጊያ ካሄዱን ይገልፃሉ፤ የሱዳን ጦር በበኩሉ ዘገባዉን አስተባብሏል።
በሱዳን የድንበር ግዛት ብሉ ናይል ዉጊያ ተጠናክሮ መቀጠሉን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ምንጮች ኤል ኩርሙክ የተሰኘችዉን ከተማ ለመያዝ ሰሞኑን በመንግስት ኃይሎችና በአማፅያን መካከል ጠንካራ ዉጊያ ካሄዱን ይገልፃሉ፤ የሱዳን ጦር በበኩሉ ዘገባዉን አስተባብሏል።