የኢጣልያ ምርጫ

የሮም ኤጣልያው ዘጋቢያችን ተክለ እዝጊ ገብረ እየሱስ ለኢጣልያ

630 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችና ለ 315 የህግ መወሰኛ ምክር ቤት

መቀመጫዎች የተካሄደው ምርጫ ውጤት ይህ ሊሆን ይችላል ብሎ ከወዲሁ ለመገመት

አስቸጋሪ ነው ይላል