ካንሠር ደኆችን እያሠጋ ነው – ጥር 27 የዓለም የካንሠር ቀን

ከካንሰር አጠቃላይ የሞት መጠን አንድ ሦስተኛ የሚሆነው ለመከላከልና ለማስቀረት የሚቻል መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡