የአዲስ ሆስፒታል ፕሮጀክት በአዲስ አበባ

ሆስፒታሉን የሚገነባው የኢትዮ አሜሪካውያን ሐኪሞች ቡድን 3 አባላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ለለግንባታው የሚያስፈልጋቸውን ቦታ መረከባቸውንና ግንባታውም ከ 6 ወር በኋላ እንደሚጀመር አስታውቀዋል ።