ቡድን-ሃያና የፊናንሱ ችግር

ሞስኮ ላይ በአጠቃላይ ከባንኮች ቁጥጥር እሰከ ግብር፤ ከግብር እስከ ምንዛሪ ይዞታ ብዙ ነገር ተነስቷል። የኮሎኝ ዓለምአቀፍ የምጣኔ-ሃብት ምርምር ኢንስቲቲዩት ባልደረባ ዩርገን ማተስ እንደሚሉት።