ሎውሮ ባግቦ በዓ/አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍ/ቤት

የቀድሞው የኮት ዲቫር ፕሬዚዳንት የሎሮ ባግቦ ክስ ከነገ ጀምሮ እስከ የካቲት ሀያ ስምንት ድረስ ዴን ሀግ በሚገኘው አለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት መደመጥ ይጀምራል። ባግቦ እኢአ ከ 2000-2010 ዓ ም የቀድሞው የኮት ዲቫር መሪ በነበሩበት ወቅት