የኢትዮጵያ አምባገነኖች ጉም ይጨብጣሉ፣ አውሎ ነፋስን ይወርሳሉ

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ነጻነት ለሃገሬ)

የአፍሪካ አምባገነኖች የውሃ ላይ ቤተመንግስተና የውሃ ገደብ ለዘላለም ለስማቸው መጠሪያ ይሆናል ብለው ሲገነቡና ሲያስገነቡ ኖረዋል። ትተው ያለፉት በሕያውነት ጀግነውና ሲወደሱ መኖርን ነበር። ውጤቱ ግን ጉምን መጨበጥ ነፋስን መውረስ ሆኗል።