የቀድሞው ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ፎቶግራፎችና ፖስተሮች ይነሱ!
(ሪፖርተር ጋዜጣ በርዕሰ አንቀጹ)
የኢትዮጵያ መሪ የነበሩት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሲያርፉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪክ ሠርቷል። በጋራ አዝኗል፣ አልቅሷል፣ ሸኝቷል። ዓለምም ተገርሟል። ተደንቋል።
(ሪፖርተር ጋዜጣ በርዕሰ አንቀጹ)
የኢትዮጵያ መሪ የነበሩት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሲያርፉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪክ ሠርቷል። በጋራ አዝኗል፣ አልቅሷል፣ ሸኝቷል። ዓለምም ተገርሟል። ተደንቋል።