33ቱ ፓርቲዎች ኢህአዴግን አስጠነቀቁ

(ፍኖተ ነፃነት ጥር 27 ቀን 2005 ዓ.ም.) 33ቱ ፓርቲዎች “ኢህአዴግ ስለ አካባቢ ምርጫ የሰጠው መግለጫ የጥያቄዎቻችንን ትክክለኛነትና አግላይ አቋሙን ያረጋገጠበት ነው” በሚል ርዕስ መግለጫ አወጡ። ኢህአዴግን አቋሙን እንዲያስተካክልም አስጠነቅቀዋል።